መግቢያ

التطبيقات المتداخلة

ناشر الأصول

ناشر الأصول

የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት

አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር

የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።

ተጨማሪ

التطبيقات المتداخلة

ناشر الأصول

ትንታኔ

አሰባሳቢ ትርክት ለብሔራዊ መግባባት

አፍራሽ ትርክቶች በግልም ሆነ በማኅበረሰብ ደረጃ ጎታች አስተሳሰቦችን ከማስረፅ በተጨማሪ ለምናስባቸው ግለሰባዊ፣ ማኅበረሰባዊና ሀገራዊ ግቦች ስኬትን ሳይሆን ውድቀትን ያመጣሉ።

ተጨማሪ ያንብቡ

የሰላም እሳቤ እና አስፈላጊነት

መዋቅራዊ የሰላም ግንባታ ጅምሮችን የሚያጎለብት፣ ማኅበረሰባዊ እሴቶችን ያማከለ፣ እና ሁሉንም የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚያካትት ሰላምን ይበልጥ የሚያፀና ሥራ መሥራት ከሀገራችን ተሻግሮ ለቀጣናው ሁለንተናዊ ለውጦች ፋይዳው የላቀ ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ

ناشر الأصول

ቪዲዮ ዜና

ኢትዮጵያዊ ማነው? ኢትዮጵያዊነትስ ምንድነው? | የታሪክ ወግ ከኸይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) | የወል እውነት | ጋር
የጎንደር ቃልኪዳን ቤተሰብ ሀገር አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ መሐመድ እድሪስ ያስተላለፉት መልዕክት
አንጻራዊ ሰላምን ማፅናት
ባህላዊ የግጭት አፈታት እሴቶችን በመጠቀም የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት ተቋማት መሪዎች ሰላምን ለማስፈን የሚያበረክቱትን አስተዋፆ |selam |peace