Innehållspublicerare

null የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ መሐመድ እድሪስ ለመሪዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል

በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ የዛምቢያ ፕሬዝዳንት ሃካይንዴ ሂቺሌማ ፣የላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ዩማ ቡይካይ እና የሌሴቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳም ሚቴን አዲስ አበባ ሲገቡ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ መሐመድ እድሪስ አቀባበል አድርገውላቸዋል።