በሀገራዊ እና ተቋማዊ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡
Asset Publisher
ዜና
የሰላም ሚኒስቴር በአፋርና ሶማሌ አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰተውን ግጭት በዘላቂነት ለመፍታት በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክከር ቤት ከውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ ተካሄደ
"ግጭቶችን ሁሉም አሸናፊ በሚሆንበት መንገድ በዘላቂነት ለመፍታት ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል" ፡- ክቡር አቶ መሐመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር
ተጨማሪ ያንብቡ
—
5 Items per Page
Most Viewed Assets
በሀገራዊ እና ተቋማዊ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡
ህዳር 20/2016 ዓ.ም (የሰላም ሚኒስቴር )፣ የሰላም ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች በሀገራዊ እና ተቋማዊ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሂደዋል ፡፡
በመድረኩ ሀገራዊና ተቋማዊ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በሰላም ሚኒስቴር የስትራቴጂክ ጉዳዬች ሥራ አስፈፃሚ አቶ አዱኛ በቀለ አማካኝነት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር አቶ ታዬ ደንደአን ጨምሮ የተቋሙ ሰራተኞ በውይይት መድረኩ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡