Asset Publisher

ዜና

የፖሊስ ተቋማት አገልግሎትን ለማዘመን የተካሄደው የዳሰሳ ጥናት ፖሊስ በህዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት ከፍ ለማድረግ የሚያስችል እንደሆነ ተገለፀ

የሰላም ሚኒስቴር ከፌዴራልና ከክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች፣ከአዲስ አበባና ከክልል የፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የኢትዮጵያ ፖሊስ ተቋማት አገልግሎትን ለማዘመንና ፕሮፌሽናል ለማድረግ በተዘጋጀው የዳሰሳ ጥናት ግኝትና ረቂቅ ዶክትሪን ላይ ውይይት አካሂዷል ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ