"የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" የፎቶ አውደ-ርዕይ

[#if smallImage??]
    [#if smallImage?is_hash]
        [#if smallImage.alt??]
            ${smallImage.alt}
        [/#if]
    [/#if]
[/#if]

"የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ በሚገው አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ላይ የስዕል አውደ ርዕይ ለእንግዶች ክፍት ሆኗል።

May be an image of 8 people, dais and textየስዕል አውደ ርዕዩ በኢፊዴሪ ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ታዬ አፅቀሥላሴ የተከፈተ ሲሆን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ክቡር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣ ክቡራን ሚኒስትሮች፣ ክቡራን የክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ፣ክቡራን አምባሳደሮች፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶች እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።