"የበለፀገችና ሰላማዊ አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ባለው አህጉር አቀፍ ኮንፈረንስ ክቡር የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ፣የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ፣ የህዝብ ተወካዬች ምክር ቤት አባላት ፣የሰላም ሚኒስትር እና ሚኒስትር ዴኤታዎች ፣ የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች እና የስራ ኋላፊዎች፣ ክቡራን ሚኒስትሮች፣ ክቡራን የክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ አምባሳደሮች ፣ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንቶች የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡



